Thursday, August 8, 2013

Hundreds arrested

 
(OPride) – Hundreds arrested, beaten, and tear gassed Thursday morning following nationwide Eid day protests, Muslim rights activists said.
 
Police began rounding up peaceful protesters returning home near the Ministry of Justice in Addis Ababa shortly after the Eid prayers concluded at the national stadium, according to eyewitness reports on Twitter. Those detained were ordered to sit on the ground inside the Ministry’s compound, the reports said.

Breaking :-Weyanne Police Forces have taken ruthless actions against Ethiopian Muslims.photos

Ethiopian News and Opinion Forum
 
እስከ አሁን ባለው መረጃ በአዲስ አበባ፣ በወልቂጤ፣ በደሴ፣ በአዳማ፣…የመንግስት ታጣቂዎች የዒድ ክብረ በዓልን ለመፈጸም የወጡ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ከፍተኛ ኃይል የተቀላቀለበት ድብደባ ፈጽመዋል፡፡ መንግስት ለኢትዮጵያውያን ሙስሊም ዜጎቹ ያለውን ከልክ ያለፈ ጥላቻ በዛሬውም በኢድ በዓል ቀን አሳይቷል፡፡

Image

Tuesday, August 6, 2013

ለዜጎች የሚቆረቆሩ የመንግስት ተወካዮችን አፋልጉኝ!

ኮንትራቱስ ይቁም፣ የቀሩትን ዜጎች መብት ማን ያስከብር?

haile saudi
ሳውዲዎች ከኢትዮጵያ ከኬንያና ከኢንዶኖዥያ የቤት ሰራተኛ ቅጥር ካቆሙ ሰነባበተ! ይህነኑ ተከትሎ የቤት ሰራተኛ እጥረት የሳውዲዎች መነጋገሪያ ሆኗል። ባለጸጎቹ የሳውዲ ዜጎች በያዝነው የረመዳን ወር ብቻ 32 ቢሊዮን ሪያል የሚገመት ገንዘብ በሃገር ውስጥ ገበያ ልውውጥ ላይ እንደዋሉ በሰማን መባቻ የሳውዲዎች ችግር ሆኖ በመነገር ላይ ያለው የቤት የሰራተኛ አቅርቦቱን ጉዳይ ነው። ይህንንም የሃገሪቱ ታዋቂ መገናኛ ብዙሃን ሰፊ ሽፋን ሰጥተው በመዘገብ ላይ ናቸው ። በሰራተኛ አያያዝ በኩል አለም አቀፍ ውግዘት ተለይቷቸው የማያውቁት ሳውዲዎች እንደ ኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ለዜጎቹ መብት ተከራካሪ የሌላቸውን ዜጎችን ጩኽት መስማት ተስኗቸዋል።

ECADF: On The Massacre of Ethiopian Muslims, August 5, 2013

ON THE MASSACRE OF ETHIOPIAN MUSLIMS IN THE TOWNS OF KOFALE AND TATOLAMO BY THE DICTATORIAL TPLF LEAD REGIME ARMED FORCES

FOR IMMEDIATE PRESS RELEASE – AUGUST 4, 2013
ETHIOPIAN CURRENT AFFAIRS DISCUSSION FORUM (ECADF)

We Ethiopians, members of the Ethiopian Current Affairs Discussion Forum (ECADF) from all over the world condemn in extreme terms the massacre committed by armed forces of the brutal TPLF/EPRDF regime on innocent Ethiopian Muslim in the towns of Kofale and Totalamo, Arsi region on August 3, 2013. The death toll stands over 25 – including a child, four teenagers and a spiritual leader. In addition scores suffered critical and light endures from live bullets and beatings, as a result death toll may rise even higher. Information reveals that thousands have been detained in both Kofale, Totalamo and other part of the country’s prisons.

Monday, August 5, 2013

በስብሰባ ተወጥሮ ያደረው ወያኔ መስማማት ተስኖታል::


በስብሰባ ተወጥሮ ያደረው ወያኔ መስማማት ተስኖታል:: አደርባዮች እና የድል አጥቢያ አርበኞች ጨንቋቸዋል::
ከየተኛው ወገንእንደሚለጠፉ ግራ ገብቷቸዋል::
 የደህንነት እና የህወሓት ወታደራዊው ክንፍ በተጠንቀቅ ላይ ነው:: ባለስልጣናቱ ከውጪውአለም እየተደረገባቸውን
ጫና እና ግፊት በፍጹም አንቀበለም የሚል ድምዳሜ ላይ ለመድረስ እርስ በእርስ ሲላተሙአድረዋል::

Sunday, August 4, 2013

ሰበር ዜና፤ ከባሕር ዳር – ዝናብ ያልበገረው የባሕር ዳር ሰላማዊ ሰልፍ በሰላም ተጠናቋል – ፍኖተ ነጻነት

944604_344965445637333_1633953264_nአንድነት ፓርቲ በባህር ዳር የጠራው ሰላማዊ የተዋውሞ ሰልፍ በድምቀት ተጠናቋል። በመጨረሻም የምዕራብ ጎጃም የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ አቶ ማሩ እና ሌሎችም አመራሮች በሰልፉ ላይ ንግግር እድርገዋል፡፡ በዕለቱ ከ 50 ሺህ በላይ የሚሆን ሰልፈኛ መሳተፉ ተገልጿል። ቨሌላ በኩል በሰ፤ፉ መካክል አንድ የቀበሌ አመራር ሰዎችን ለማስፈራራት ሲሞክሩ በሕዝብ ትብብር ከሰልፉ እንዲገለሉ የተደርገ ሲሆን ሕብረተስቡም የግለሰቡን ማስፈራራት አጣጥሎታል።
ዛሬ በባህርዳር ከተማ ዝናብ እየዘነበም ቢሆን ሰላማዊ ሰልፍ ሳይቋረጥ የተካሄደ ሲሆን በወቅቱም የሚሰሙ የነበሩ መፈክሮች